የእግዚአብሔርን
ሠሪነትና ሃለዎትን ለመንፈሳችን ከምናስረግጥበት አንዱና ዋናው ትልቅ ሥራ ጸሎት ነው፡፡ ደስታችንንና ሐዘናችንን፣ ምሬታችንናና
ጣዕማችንን፣ ከፍታችንንና ውርደታችንን … በሁኔታና በችግር ታጥረን እንኳ የምንናዘዝበት የማይረሳ ርዕስ ጸሎት ነው፡፡ ጸሎት
ለመጸለይ ደጅ መዝጋት ያስፈልጋል፡፡ ሁሉ ነገራችንን በሩን ዘግተንበት፥ የልባችንን እልፍኝ ከፍተን ከእግዚአብሔር ጋር
የምናወራበት ቃል ጸሎት ነው፡፡ ልብን አዋርዶ በእግዚአብሔር ፊት ለመጸለይ እንደውኃ የሚፈስስ የተሰጠ ሕይወት ይጠይቃል፡፡
በእግዚአብሔር ፊት ለመሰጠትና ለመፍሰስ ደግሞ የመጀመርያው በር ትህትና ነው፡፡ ትህትና መቅለስለስና መሬት መሬት እያዩ
“መሽኮርመም” አይደለም፡፡ ትህትና ራስን ንቆ ባዶነትን መርጦ መንፈስን በጌታ እግዚአብሔር ፊት ማዋረድ ነው፡፡
Friday 28 June 2013
Monday 24 June 2013
Wednesday 19 June 2013
Monday 17 June 2013
የተረሳን ለሚያስቡ
Please read in PDF
አውቃለሁ ዘመኔን፥ ከንቱ ያለፈውን፤
በስርቆት በዝሙት፥
በስካር በዘፈን፤
በአድመኝነት ቁጣ፥
በክርክር ቅናት፤
በሽንገላ ፍቅር፥
በርኩሰት መዳራት …
Sunday 2 June 2013
Subscribe to:
Posts (Atom)