Saturday 30 March 2013

መፃጉዕ ነኝ ልጅህ


Please read in PDF

ቁስሌ የሸተተ ነውሬ የተገለጠ
ነፍሴ የዘር ቃልዋ በክህደት ያረጠ
ስጋዬ በኃጢአት ጤናው የታወከ
መንፈሴ በፍርሀት ጽናቱ የተናደ
ውስጤ የተጎዳ ደህንነት የራቀኝ
 አቤቱ ጌታዬ እኔ መፃጉዕ ነኝ!!
ልቤ በክፋት የተላ
ሰውነቴ በእባጭ የፈላ

Friday 29 March 2013

ትንሽ ነኝ! አትበል

Please read in PDF

ከትልቁ ቤተ መቅደስ
በአገልግሎቷ ሳታንስ
ከብራ በቅድስና፥ ረብቦባት መንፈሱ
ነፍሳት ለዘወትር እንደውኃ ሲፈሱ

Saturday 16 March 2013

ሰንበት


Please read in PDF


ቀኑማ ቀን ነው አንዱ ሌላን ይከተላል
ተደጋግሞ ሣይጨመር ሳይቀነስ ይከሰታል
ሰኞ ያው ነው ከእሁድ የለው ልዩ
መለኪያ መብለጫውን አጥብቀው ካላስተዋሉ
እስራኤል ቀን ሲያመልኩ ሳይለዩ መባረኪያውን
ፈት ሆነው ከመልካም ሥራ ገነዙት ራሳቸውን
በጉድጓድ ግልገል ወድቆ
በወህኒ እስረኛው ማቆ
በደጁ ድሀ ተርቦ እጅጉን በጣም ተጠምቶ
ወገኑ የሚልሰው አጥቶ

Thursday 14 March 2013

ከእባብ ወደ ዘንዶ


 Please read in PDF

ካወቅክ መበደልክን
ከለየህ ክፋትክን
ከገለፅክ ገመናህን
ካየህ መራቆትክን
ዛሬን ወይም አሁን ነውና የኛ ዕድሜ
ተመለስ ተመለስ ተመለስ ወንድሜ፡፡

Monday 11 March 2013

ኃጢአት ያንቺ ዕድሜ


Please read in PDF


አይዘከር ግብርሽ
አይታወስ ስምሽ
ውሃ እያራሰ እንዲያው ያለቅልቅሽ
አይቁምልሽ ሐውልት መታሰቢያ ቅጥር
 አፀድሽ ይነቀል
          መሠዊያሽ ይቃጠል

Friday 8 March 2013

አልበለጥነውም ወይ?

Please read in PDF

የአመፃ ጌታ ክፋት የሚያቆነጅ
ንፉግን አፍቃሪ ደግነት አሳዳጅ
ቢሆንም ቢሆንም ጠላቷ የሠላም
ለአንድ ጊዜ እንጂ
        ጌታ ክርስቶስን ዳግም አልፈተነም፡፡