Friday 31 October 2014

ተጠርተናል ጥሪ


                               Please read in PDF
                                     
እግዚአብሔር አዳምን በመልኩ ሲፈጥረው፤
አዳም በራሱ መልክ ቃየልን ወለደው፤

Sunday 26 October 2014

ዘመን የሚያረጀው …


                                          Please read in PDF

ዘመንማ ጠብቷል፣ ፈክቷል በማለዳ፤
ቀንበር አለዝቦ፣ አንከባ’ሎ ፍዳ፤
ንጋቱ ፈንጥቋል፣ ጨለማውን ገፏል፤

Thursday 16 October 2014

የአብያተ ክርስቲያናት ሐሳብ ያስጨንቀናል?



     የመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ ለተነገረለት ሳይሆን ላልተነገረለት ነገር በግድ በማስጨነቅ ከሚተረጐሙት ክፍሎች አንዱ ነው፡፡ የመጻህፍትና የእግዚአብሔርን ኃይል ስለማናስተውል ብዙ ጊዜ በስህተት ወጥመድ እንያዛለን፡፡(ማቴ.22፥29) ቤተ ክርስቲያን በመመስረት ከሌሎች ሐዋርያት ግንባር ቀደሙ ሐዋርያ፥ ቅዱስ ጳውሎስ ነው፡፡ ለዚህም አገልግሎቱ ሦስት በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሱ አንድ ደግሞ በታሪክ የተረዳ በድምሩ አራት ታላላቅ ሐዋርያዊ ጉዞዎችን አድርጓል፡፡ በእነዚህ ጉዞዎቹ እጅግ ብዙ አብያተ ክርስቲያናት መሥርቷል፡፡  (አንደኛው ሐዋርያዊ ጉዞ ሐዋ.13፥4-18፥28 ፤ ሁለተኛው ሐዋርያዊ ጉዞ 15፥39-18፥22 ፤ ሦስተኛው ሐዋርያዊ ጉዞ 18፥23-21፥17 ያለው ነው፡፡)

Monday 13 October 2014

ደመወዛችሁ ይብቃችሁ! (ሉቃ.3፥14)

       
                                                  Please read in PDF

 ለዚህች አጭር ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የምወደው፤ በአክብሮትም የሚያስተምረኝ ወንድሜ ከነገረኝ ነገር በመነሳት ነው፡፡ “አየር መንገድ ላይ ነው፡፡ ወንድሜ ሰው ለመጠበቅ እዚያ ከተቀመጠበት ከጐኑ ‘የተፈራና የተከበረ’ አገልጋይ ተቀምጦ በኪሱ ስልክ ያወራል፡፡ የሚደውልለት ለአገልግሎት ከኢትዮጲያ ውጪ እየጋበዘው ነው፡፡ ግና ሲጀምር ለአገልግሎት ከአንድ አገር ተጠርቶ በእርሱ በኩል ሌላ አገልጋይ የጠየቀው ጥያቄ ‘በአሪፍ ይሸኛሉ ወይ?’ ብሎ ነው፡፡ … ቀጠለ በአሪፍ የማይሸኙ ከሆነ ላይመጣ እንደሚችል በሚያቅማማ ድምጸት መለሰ፡፡ ወይ በአሪፍ መሸኘት!

Thursday 9 October 2014

“ታይታኒክን ራሱ እግዚአብሔር እንኳ አያሰጥማትም!!!”

   

                                               



 በሰው እጅ ተንቀሳቃሽ ሆነው ከተሠሩ ነገሮች ተወዳዳሪ ያልተገኘላትን ኤም. ኤስ ታይታኒክ መርከብን በባለቤትነት የያዛት ጆን ፒርፖንት በ1912 ዓ.ም ስለታይታኒክ መርከብ የተናገረውን ቃል ነው በርዕስነት የወሰድኩት፡፡ ስለመርከቢቱ ብዙ የተባለ ስለሆነ እኔ ስለዚያ የምለው ነገር የለኝም፤ ይሁንና የመርከቢቱ ባለቤት የተናገረው ቃል እጅግ ድፍረትና “መዓት አውርድ” መሆኑን መርከቢቱ ያሰጠመቻቸውን 1522 ሰዎችን በሞት፤ በንብረትም ላይ ካደረሰችው ጥፋት መረዳት ይቻላል፡፡

Saturday 4 October 2014

አሻጋሪህን ጥራ!


                                      Please read in PDF                                

ትዕዛዝን ከሰጠ ተሻገሩ ብሎ፣
መሻገር ነው እንጂ በታንኳ ቸኩሎ፣