Tuesday 30 July 2013

በናዝሬቱ አለት

Please read in PDF

ጥንቆላና አስማት
መርገምና ምዋርት
ጣኦታትን ማምለክ
መናፍስት ጠሪ

Monday 29 July 2013

በልክ የሚገስጹንን አስነሳልን

     Please read in PDF:- belik yemigesitsunin asnesalin
            ሁል ጊዜ ጣፋጭ ነገሮችን መመገብ ጤናን የሚያናጋ መሆኑን ከመረጋገጡም በላይ፥ በተለይ ወጣትነትንየዘለሉ እንዳይጠቀሙም በሕክምና ባለሙያዎች ሲመከር እንደሰማሁት፥ ተመካሪዎቹም ተጠንቅቀው ሲርቁ ደጋግሜ አይቻለሁ፡፡ ይህ ማለት ሰውነታችን እየጨመረ በሄደ ቁጥር ኮስተር ወደሚያደርጉና ጣፋጭነታቸው ወዳልበዛ ነገሮች መቅረብና መውደድ መጀመር መቻል አለበት ማለት ነው፡፡ ይህንን ወደሕይወት ትርጉም  ስናመጣው ጣፋጭ የሆነን ነገር ሁል ጊዜ መሻት፣ ቀለል ያሉ ነገሮችን ብቻ መርጦ መኖር፣ ሁል ጊዜ እሽሩሩ እየተባባሉና በምክር እያባበሉ መጓዝ፣ ልምምጥና ቁልምጫ፤ ወተት እንደሚጋት ሕጻን መጋት፣ እየተመሰጋገኑ፤ እየተንቆለጳጰሱ  … ለመጓዝ ማሰብ ፈጽሞ የማይቻል መሆኑን ነው፡፡ በሕይወት ጉዞ ምክር አስፈላጊ የመሆኑን ያህል የሚመረውም ተግሳጽ የዚያኑ ያህል ያስፈልገናል፡፡

Wednesday 24 July 2013

ልከኛው ጳውሎስ - 1





 Please read in PDF:- Likegnaw Pawlos                   
http://3.bp.blogspot.com/-v6MBFvXs0og/Ue-C6SMGNAI/AAAAAAAAAFQ/IyavgKd7Db0/s1600/_St_Paul_Preaching_in_Athens.jpg
      
       እንደኰከብ ፈርጥ ለአሕዛብ በማለዳ የፈካ ፣ በነፍስ ተወራርዶ ኢየሱስን ክርስቶስ ነው ብሎ የሰበከ ፣ በከሳሾች ፊት ለቅንጣት እንኳ አንገቱን ሳይደፋ የኢየሱስንበስም የገለጠ ፣ ቃሉና ሕይወቱ ነገሥታትንና ፈላስፎችን ለክርስቶስ የሚማርክ ፣ በሥጋ ባለው ባዕለጠግነት ሳይመካ ፤ ላገለገለበትም የሚገባውን አንዳች ሳይጠይቅ እየተራበና እየተጠማ ለክብሩ ወንጌል ያደላ ፣ በክርስቶስ ፊት እንጂ በሰው ፊት መከበርን የጠላ ፣ በአገልግሎቱና በጉዞው ሁሉ ላይከብድ የተጠነቀቀ ፣ ሲታይ ሞኝ በሕይወቱ ግን ለክርስቶስ ብልኅ የሆነ ፣ በድካምና በመገረፍ ያበዛ ፣ በድብደባ ብዙ ጊዜ በመታሰርም ያተረፈ ፣ ለሞት እስኪቀርብ በድንጋይ ለወንጌሉና ኢየሱስ ለሚለው ስሙ የተወገረ …

Friday 12 July 2013

የምድረ በዳው ዋርካ

   Please read in PDF
  የበረሃ ጉዞ ከዋዕዩና ከንዳዱ ጽኑዕነት የተነሳ እንዲህ እንደዋዛ የሚታሰብ ጉዞ አይደለም፡፡ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከባርነት ቤት ከወጡ በኋላ ዳግመኛ ወደኋላ መመለስ እንዳይችሉ የኤርትራን ባሕር በደረቅ ተሻግረው የባሕሩ ደጅ ሲዘጋ ከፊት ለፊታቸው የገጠማቸው ታላቁ የሲን ምድረ በዳ ነው፡፡

http://1.bp.blogspot.com/-smIC3HtGJTM/UeDxWHcnMfI/AAAAAAAAAE8/fnF7TnNFhuA/s320/desert-tree07.jpg

Wednesday 10 July 2013

በክንዱ ያዳነኝ

ለኃጢአት ከተሰጠ ሰውነት
ሞት ሞት ከሚሸት ማንነት
አልጋ ሲሉት ከሚል ቀጋ
ሁሌ ከሚቃትት ሁሌ ከሚሰጋ

Sunday 7 July 2013

አንድ ሰው


please read in PDF

     አገልግሎት የሚጀምረው ከአንድ ሰው ነው፡፡ ከአንደ ሰው የማይጀምር ፣ አንድ ሰው የማያከብር አገልግሎት ደጋፊ እንጂ አማኝ አያፈራም፡፡ ይህን እውነት ያስተማረን ትልቅ ሰው መድኃኒአለም ነው፡፡ ጌታ በአደባባይ ካገለገለው አገልግሎት ይልቅ ብዙ አንድ ሰዎችን ያገለገለው አገልግሎት ይበዛል፡፡ ሁል ጊዜ ከአንድ የሚጀመር ማንኛውም ነገር ጤናማና የስኬት እውነተኛ መንገድ ነው፡፡