Wednesday 23 March 2016
“ከአሜን ባሻገር”፥ ባንሻገርስ!?
Please read in PDF
ከእግዜር እያፋቱ
ለዝሙት አዲስ በር እየከፋፈቱ
ዘረኝነት “ጠልቶ”
በሰው ልብ አዲስ ዘር ለማብቀል ኮትኩቶ
የምዕራቡ አለም “የከሠረበትን”
እንደአዲስ መላ ዛሬ የሚነግረን …
በዕውቀቱ “ስዩም”! …
እንደዚህ ከሆነ ያንተ፥ “ከአሜን ባሻገር”
ከእግዜር አስታራቂ “እስኪመጣ” መምህር
“ከአሜኑ ወዲህ” አይሻልም ብንቀር!?
(የበዕውቀቱ ስዩምን አዲሱን መጽሐፍ አንብቤ እንዳስተዋልኩት)
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment