Thursday 14 March 2013

ከእባብ ወደ ዘንዶ


 Please read in PDF

ካወቅክ መበደልክን
ከለየህ ክፋትክን
ከገለፅክ ገመናህን
ካየህ መራቆትክን
ዛሬን ወይም አሁን ነውና የኛ ዕድሜ
ተመለስ ተመለስ ተመለስ ወንድሜ፡፡
አትጨክን በክፋት ዛሬን ለመበደል
የእባብ ልጅ ሆነህ በሚዛን ለመቅለል
ወገኔ ይሁዳ ወንድሜ ዴማስም
ወልድን ፍጡር ያልከው ስጋዬ አርዮስም
ከእባብ ወደ ዘንዶ አይሁን ኩብለላችሁ
ከልብ ተመለሱ
        ዓለምን ምኞትዋን በመስቀል ሰቅላችሁ፡፡


4 comments:

  1. a very interesting council from the word of God

    ReplyDelete
  2. A wonderful council from the Word of God

    ReplyDelete
  3. Wendme Geta abzto yibarkih! Berta metsaf waga alebetna tiga!

    ReplyDelete
  4. Geta abizito yibarkih! love it!!!!

    ReplyDelete