የአዲሱ ትውልድ እንቅስቃሴ፦
6. በልምምዱ ጥንቁልናና አስማትን ያበረታታል፦ ኮከብ ቈጠራ እና ጥንቈላ፡ ለራስ ለውጥ እና ማስተዋል የሚያገለግሉ ሟርት አክል መሣሪያዎችን በጽኑ ይደግፋሉ። በራሳቸው ይህን ቢደግፉና ቢቀበሉ ማንም አይቃወማቸውም፣ ምክንያቱም “የትኛውም ሰው የፈለገውን ሃይማኖት የመከተል መብቱ የተጠበቀ ነው። ነገር ግን የሮንዳ በርንን፣ የቦብ ፕሮክተርን፣ የድፓክ ቾፕራንና የኤካርት ቶልን፣ የማሪያን ዊልያምሰን፣ የባርባራ ማርክስ ሁባርድ፣ የኒሌ ዶናልድ ዋልሽ፣ የባርባራ ዴአንጀሊስ፣ የላቫር በርተን፣ የሪቻርድ ካርልሰን፣ የቤቲ ኢዲ፣ የኬን ፎሌት ወይም ደግሞ የእንቅስቃሴው አባቶች የሚባሉትን የአሊስ ቤይሊ፣ የቴይልሃርድ ዴ ቻርዲን፣ የሮበርት ሙለር፣ የዴቪድ ስፓንገር እና የቤንጃሚን ክሬም የአዲሱ ትውልድ እንቅስቃሴ አስተምህሮን እያቀነቀኑ የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ነኝ ማለት ፈፅሞ አይቻልም።”

.jpg)
