ምንጭ - https://www.mahibereahaw.org.et/
በቅዱሳን አማኞች መካከል ጨርሶ
እንዳይሰማ ወይም ስሙ እንኳ እንዳይነሳ የሚገባ ነገር አለ፤ ኀጢአት፡፡ በዚያው ትይዩ ደግሞ፣ “ርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ
ተናዘዙ።” እንዲል፥
ቅዱሳን አማኞች ርስ በርስ ኀጢአታቸውን መናዘዝ የሚገባቸው ጊዜ አለ። ኀጢአታችንን በግልጥ ለእግዚአብሔር የምንናዘውን ያህል፥ ደግሞም፥ ለበደልናቸውም ሰዎች በደልና
ስህተታችንን በግልጥ መናዘዝ ይገባናል።
